ታላቅ የዉይይት መድረክ በጆሐንስበርግ 15 ሐምሌ 2005ሰኞ፣ ሐምሌ 15 2005ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ በጆሐንስበርግ ደቡብ አፍሪቃ ፤ ወደ 500 የሚጠጉ ኢትዮጵያዉያን በአንድ ዉይይት ላይ መገኘታቸዉ ታውቋል። በዉይይት መድረኩ የተለያዩ ምሁራንና የሲቪክ ማሕበራት ተሳታፊዎች እንደነበሩ ለመገንዘብ ተችሏል።https://p.dw.com/p/19C2zምስል dapdማስታወቂያ ስለ ዉይይቱ ሂደት፤ ዉይይቱን የመሩትን ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬን እንዲሁም ከዳላስ ቴክሳስ በስካይፕ የዉይይቱ ተካፋይ የነበሩትን አቶ ኪዳኔ ዓለማየሁን፤ አነጋገረናል። በቅድሚያ ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ ስለ ዉይይቱ ዓላማ ምንነት ያስረዳሉ። አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ