1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ታላቅ የዉይይት መድረክ በጆሐንስበርግ

ሰኞ፣ ሐምሌ 15 2005

ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ በጆሐንስበርግ ደቡብ አፍሪቃ ፤ ወደ 500 የሚጠጉ ኢትዮጵያዉያን በአንድ ዉይይት ላይ መገኘታቸዉ ታውቋል። በዉይይት መድረኩ የተለያዩ ምሁራንና የሲቪክ ማሕበራት ተሳታፊዎች እንደነበሩ ለመገንዘብ ተችሏል።

https://p.dw.com/p/19C2z
People walk past the main entrance of the newly constructed Soweto Theater, Monday, May 21, 2012 which is to be opened Friday. The 150 million rand (about $18 million) Soweto Theatre complex with a 436-seat main stage and two smaller performance spaces is part of an ambitious redevelopment plan by the city of Johannesburg for Soweto. (Foto:Denis Farrell/AP/dapd)
ምስል dapd

ስለ ዉይይቱ ሂደት፤  ዉይይቱን የመሩትን ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬን እንዲሁም ከዳላስ ቴክሳስ በስካይፕ የዉይይቱ ተካፋይ  የነበሩትን  አቶ ኪዳኔ ዓለማየሁን፤ አነጋገረናል። በቅድሚያ ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ ስለ ዉይይቱ ዓላማ ምንነት ያስረዳሉ።

አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ