1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ናይጀሪያና አሳሳቢው የፖለቲካ ሂደት

ሰኞ፣ ኅዳር 15 2007

በመጨው የካቲት ወር በናይጄሪያ በሚደረገው ምክር ቤታዊ እና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ የሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ ከወዲሁ ርምጃ ካልወሰዱ እና ጥንቃቄ ካላደረጉ አመፅ ሊቀሰቀስ እና ኹከት ሊፈጠር እንደሚችል ዋና ጽሕፈት ቤቱን ብራስልስ ፣

https://p.dw.com/p/1DsOC
Karte Nigeria Kontagora

በመጨው የካቲት ወር በናይጄሪያ በሚደረገው ምክር ቤታዊ እና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ የሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ ከወዲሁ ርምጃ ካልወሰዱ እና ጥንቃቄ ካላደረጉ አመፅ ሊቀሰቀስ እና ኹከት ሊፈጠር እንደሚችል ዋና ጽሕፈት ቤቱን ብራስልስ ፣ ቤልጅግ ላይ ያደረገው « ክራይስስ ግሩፕ» የተሰኘው ዓለም አቀፍ የቀውስ ተንታኝ ቡድን፣ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቋል። ብራስልስ የሚገኘው ወኪላችን ገበያው ንጉሤ፣ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ