አለም አቀፉ የመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈት26 መስከረም 2003ረቡዕ፣ መስከረም 26 2003በአለም እጅግ ትልቅ እንደሆነለት የሚነገርለት የመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈርት ከተማ በመካሄድ ላይ ነዉ።https://p.dw.com/p/PXPwየመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈትምስል DWማስታወቂያዘንድሮ ለ62 ግዜ በመካሄድ ላይ ያለዉ ይህ የመጸሃፍ ዐዉደ ርዕይ ዘንድሮ በተለይ በጥበበኛዉ በእግርኻስ ተጫዋችና በታንጎ ዳንስ የምትታወቀን አርጀቲናን በዋና እንግድነት ጋብዞ ስነ-ጽሁፎችዋን ለአዉሮጻ ብሎም ለአለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃለሚካኤል ዘገባ አለዉ ይልማ ሃለሚካኤል/ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ