አማራጭ የግብርና ሥራ12 ነሐሴ 1997ሐሙስ፣ ነሐሴ 12 1997በኤርትራ የተቋቋመው «ራም ፋርም በመባል የሚታወቀው ድርጅት በተለምዶ ከሚሠሩ ባህላዊ እና የእርሻ ሥራዎች በተጨማሪ፡ ሌላ የተሻለ ጥቅም የሚያስገኙ ምርጫዎች ላይ ማተኮር እንደሚያስፈልግ ድርጅቱ ያስተምራል።https://p.dw.com/p/E0eRማስታወቂያየምርምር ሥራዎችምንም ያራምዳል። በዚሁ አማራጭ የግብርና ሥራ ላይ በማተኮር ወኪላችን ጎይትኦም ቢሆን ከ «ራም ፋርም» ድርጅት ሥራ አስኪያጅ ከአቶ ረዳእዝጊ ገብረ መድህን ጋር በሁለት ተከታታይ ዝግጅት የቀረበ ቃለ ምልልስ አካሂዶዋል።