1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሽተንና የአውሮፓ የውጭ መርህ

ሐሙስ፣ መጋቢት 2 2002

ባለፈው የጎርጎሮሳውያኑ 2009 ዓ.ም መጨረሻ ላይ አዲሱን የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ሥልጣን የያዙት ብሪታኒያዎቷ ካትሪን አሽተን አውሮፓ በቻይናና በህንድ ተገፍታ ከዓለም ትኩረት ከመገለሏ በፊት የውጭ መርሀችንን እናስተካክል ሲሉ አስጠንቅቀዋል

https://p.dw.com/p/MQXw
ምስል AP

። አሽተን ከአዲሱ ሥልጣናቸው የአንድ መቶ ቀናት ቆይታ በኃላ ለአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ያስተላለፉት ማሳሰቢያ የዛሬው አውሮፓ ጀርመን ዝግጅታችን ትኩረት ነው ። የጀርመን ዜግነትን ለማግኝት የሚያመለክቱ የውጭ ዜጎች ቁጥር ከቀድሞው እየቀነሰ ነው ። ለዚህ ዓብይ ምክንያት የተበለው ከ3 ዓመት ወዲህ ተግባራዊ የሆነው በአዲሱ የጀርመን የዜግነት አሰጣጥ ህግ ውስጥ የተካተተው የዜግነት ፈተና ነው ። በዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅት ከሚነሱት ነጥቦች አንዱ ነው ። የላትቪያ ፓርላማ በቅርቡ ያፀደቀው አወዛጋቢው የውጭ ዜጎች እና የስደተኞች አዲስ ህግም ዛሬ ጊዜ ከተያዘላቸው መሰናዶዎች አንዱ ነው ።

ሂሩት መለሰ ፣

ነጋሽ መሀመድ