አበይት ጉባኤዎች በአፍሪቃ26 ኅዳር 2004ማክሰኞ፣ ኅዳር 26 2004አፍሪቃ ላይ የሚያተኩረዉ ዓለም ዓቀፍ የኤድስና የአባላዘር በሽታዎች ጉባኤ ICASA ከትናንት በስተያ አዲሲ አበባ ዉስጥ ተከፍቷል።https://p.dw.com/p/S0OGምስል picture alliance/dpaማስታወቂያጉባኤዉ አፍሪቃ ዉስጥ አንዴ ፈረንሳይኛ ሌላ ጊዜ ደግሞ በእንግሊዝኛ ተናጋሪ አገር አስተናጋጅነት ይካሄዳል። የ16ኛዉ የዚህ ጉባኤ አስተናጋጅ ኢትዮጵያ ከስድስት አገሮች ተወዳድራ ነዉ የተመረጠችዉ። በጉባኤዉ ከአንድ መቶ በላይ አገሮች የመጡ ተሳታፊዎች ሲገኙ፤ ለዚሁ ተግባር ታስቦ በተገነባ የስብሰባ አዳራሽ ጉባኤዉ እየተካሄደ ነዉ። ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ