አቦሸማኔዎች ቁጥራቸዉ ተመናምኗል፤
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 12 2009ማስታወቂያ
ከዱር እንስሳቱ መካከል በተለይም ዓይን የሚስበዉ የአቦሸማኔ ዝርያ ቁጥር ቀንሶ አሁን ከሺህ የማይበልጥ ብቻ መትረፉ ተመልክቷል። ኢትዮጵያ ዉስጥ አቦሸማኔን ጨምሮ ዝርያቸዉ እየተመናመነ ለሚገኘዉ የዱር እንስሳት ጥበቃ እንዲደረግ ተቆርቋሪዎች ጥሪ እያቀረቡ ነዉ። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ