1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ የሰጠው መግለጫ፣

ዓርብ፣ የካቲት 20 2001

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ፣ «መንግሥት፣ ያወጣውን ሀገ-መንግሥት የማክበርና የማስከበር ኀላፊነት አለበት፣ ይህንን ኀላፊነቱን ግን በሚገባ እየተወጣ አይደለም።

https://p.dw.com/p/H2oq
ከኢትዮጵያ መልክዓ-ምድራዊ ገጾች አንዱ፣ምስል picture-alliance / dpa

በዚህም ምክንያት፣ የዜጎች መሠረታዊ መብቶች እየተጣሱ ነው፣ ሲል በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ አስታወቀ።

ፓርቲው፣ ይህን ያስታወቀው፣ «መንግሥት፣ ህገ-መንግሥታዊ ድንጋጌዎችን እያከበረና እያስከበረ አይደለም » በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ላይ ሲሆን፣ ፓርቲው፣ የመደራጀትና በነጻነት የመንቀሳቀስ ህገ-መንግሥታዊ መብቱ እየተጣሰ መሆኑን፣ የፓርቲው መሪ፣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ ዳግም የታሠሩበት ድርጊትም፣ በህግ ጥሰት የታጀበ መሆኑን፣ አንድነት ፣ ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ ገልጿል።

ታደሰ እንግዳው ዝርዝር ዘገባ አለው።

Tekle Yewhala/Hirut Melesse