አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ የሰጠው መግለጫ፣
ዓርብ፣ የካቲት 20 2001ማስታወቂያ
በዚህም ምክንያት፣ የዜጎች መሠረታዊ መብቶች እየተጣሱ ነው፣ ሲል በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ አስታወቀ።
ፓርቲው፣ ይህን ያስታወቀው፣ «መንግሥት፣ ህገ-መንግሥታዊ ድንጋጌዎችን እያከበረና እያስከበረ አይደለም » በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ ላይ ሲሆን፣ ፓርቲው፣ የመደራጀትና በነጻነት የመንቀሳቀስ ህገ-መንግሥታዊ መብቱ እየተጣሰ መሆኑን፣ የፓርቲው መሪ፣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ ዳግም የታሠሩበት ድርጊትም፣ በህግ ጥሰት የታጀበ መሆኑን፣ አንድነት ፣ ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ ገልጿል።
ታደሰ እንግዳው ዝርዝር ዘገባ አለው።
Tekle Yewhala/Hirut Melesse