1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አወዛጋቢው የብሪታንያ ርዳታ ለኢትዮጵያ ልዩ ጦር ኃይል

ሰኞ፣ ጥር 6 2005

ብሪታንያ በኢትዮጵያ ልዩ ኃይል በመባል ለሚታወቀው የፈጥኞ ደራሽ ፖሊስ ኃይል ወደ ሀያ አራት ሚልዮን ዶላር የርዳታ ገንዘብ ትሰጣለች ተባለ።

https://p.dw.com/p/17JaF
An ethnic Somali woman herds goats outside the town of Gode in the Ogaden region of eastern Ethiopia in January 2006. Journalists have been barred from the remote, isolated Ogaden region for much of 2007 as the Ethiopian military carries out a shadowy military campaign against a separatist rebel group known as the Ogaden National Liberation Front, or ONLF. Refugees and human rights groups charge the Ethiopian military with terrorizing and killing and civilians and forcibly recruiting villagers to fight the rebels, charges that the government denies. Foto: Shashank Bengali/MCT /Landov +++(c) dpa - Report+++
ኦጋዴን ፣ ኢትዮጵያምስል picture alliance/dpa

ለንደን የሚታተመው ጋዜጣ «ዘ ጋርዲያን» ባለፈው ሣምንት ባወጣው ዘገባው እንዳስታወቀው፡ ይኸው የብሪታንያ መንግሥት የሚሰጠው ገንዘብ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ የቀረበበትን የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስን ለማሰልጠኛ ይውላል። ይሁንና፡ የብሪታንያ መንግሥት የዓለም አቀፍ መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ ይህንን ዘገባ ሀሰት ሲሉ አስተባብለዋል። አወዛጋቢ ስለተባለው ስለዚሁ የብሪታንያ ርዳታ ሀና ደምሴ ዝርዝር ዘገባ አላት።

ሀና ደምሴ

አርያም ተክሌ