አዉሮጳን ያጥለቀለቀዉ የስደተኛ ጎርፍ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 28 2007ማስታወቂያ
ከጦርነትና እልቂት አምልጠዉ ተገን ፍለጋ አዉሮጳ የሚገቡት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩት ስደተኞች በርካታ በሚባሉ የአዉሮጳ መንግሥታት እንደስጋት ተቆጥረዉ በር ተዘግቶባቸዋል። ዛሬ አዉሮጳ በየቀኑ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ስደተኞች እምቢ ብለዉ የሚገቡባት ብቻ ሳትሆን የሕፃናት አስከሬን ከባህር ሲለቀም፤ ብዙዎችም በተሽከርካሪ ታጭቀዉ ሕይወታቸዉ ሲያልፍ፤ ሌሎች ደግሞ በባቡር ተገጭተዉ ሲሞቱና ሲቆስሉ የሚታዩባት የሰቆቃ ምድር ሆናለች። የብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ