አዲሱ የወባ ክትባት17 ጥቅምት 2004ዓርብ፣ ጥቅምት 17 2004ተመራማሪዎች ከ24ዓመት ጥረት በኋላ ለወባ በሽታዉ ክትባት ማግኘታቸዉን ሰሞኑን ተሰምቷል።https://p.dw.com/p/RtmRምስል Volker Brinkmannማስታወቂያ ክትባቱ በዓለማችን በዚህ መዘዝ የሚደርሰዉን የህፃናት ሞት በግማሽ እንደሚቀንስም ተነግሮለታል። በአንፃሩ ከዚህ የተሻለ መድሃኒት ለማግኘት መጣር ይገባል የሚሉ ባለሙያዎች ተነስተዋል። ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ