1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃውያን ስደተኞች በበርሊን

ዓርብ፣ መጋቢት 12 2006

በስምምነቱ ሰነድ ላይ እንደተገለፀው የበርሊን አስተዳደር ስደተኞቹ ያቀረቡለትን ጥያቄዎች ለመመለስ ቃል ገብቷል ።እርዳታ ሰጭዎች አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲያደርጉላቸውም ፈቃደኝነቱን ገልጿል ።

https://p.dw.com/p/1BTp5
Flüchtlingscamp Oranienplatz Berlin Kreuzberg
ምስል picture-alliance/dpa

ከአንድ ዓመት ተኩል በላይ መሀል በርሊን ውስጥ በድንኳን ተጠልለው የቆዩት አፍሪቃውያን ስደተኞች ከትናንት በስተያ አደባባዩን ለቀው ለመነሳት ተስማምተዋል ። እነዚሁ 476 ስደተኞች ከስፍራው ለመነሳት የተስማሙት ከከተማዋ አስተዳደር ጋር ከትናንት በስተያ በተደረሰበት ስምምነት መሠረት ነው ። በስምምነቱ ሰነድ ላይ እንደተገለፀው የበርሊን አስተዳደር ስደተኞቹ ያቀረቡለትን ጥያቄዎች ለመመለስ ቃል ገብቷል ።እርዳታ ሰጭዎች አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲያደርጉላቸውም ፈቃደኝነቱን ገልጿል ። ስምምነቱ በመፈረሙ አስተዳደሩ ደስታውን ሲገልፅ አንዳንድ ስደተኞች ደግሞ ስምመነቱ ብቻውን በቂ አይደለም ሲሉ ቅሪታቸውን በመግለፅ ተጨማሪ ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል ። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር አገባ አለው ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ