1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ እና የዕዳው ስረዛ ሀሳብ

ቅዳሜ፣ ሰኔ 4 1997

ብሪታንያና ዩኤስ አሜሪካ ብዙ የአፍሪቃ ሀገሮች የተሸከሙት ግዙፍ የውጭ ዕዳ የሚሰረዝበትን ሀሳብ አቅርበዋል።

https://p.dw.com/p/E0jv

ሁለቱ ሀገሮችም ለአህጉሩ ተጨማሪ የሰብዓዊ ርዳታ የሚቀርብበት አንድ ፕሮዤ ለማውጣት በጋራ በመሥራት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል። በአፍሪቃ፡ በተለይም ከሰሀራ በስተደቡብ ባሉት አፍሪቃውያት ሀገሮች የተስፋፋውን የድህነት ሁኔታን ለመቀነስ በምላሹ አፍሪቃውያቱ ሀገሮች የበኩላቸውን ጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።