1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ፥ የሴቶች መጠቃትና የሚንስትሮች ዉይይት

ማክሰኞ፣ ጥር 7 2005

የአፍሪቃ ሚንስትሮች ደግሞ በአፍሪቃዉያን ሴቶች ላይ ሥለሚፈፀመዉ ጥቃት ገና እየተወያዩ ነዉ።

https://p.dw.com/p/17KYS
African Union in Addis Abeba, Ethiopia Bild: Autor/Copyright: Getachew Tedla HAILEGIORGIS( Äthiopien DW Korri.)
አፍሪቃ፥ የሴቶች መጠቃትና የሚንስትሮች ዉይይትምስል DW



አንዲት የሃያ-ሰወስት ዓመት ሕንዳዊት ወጣት ተድፍራ መሞቶ ያስቆጣዉ የሕንድ ሕዝብ ሰሞኑን ለሕዝባዊ አብዮት ብጤ» በየአደባባዩ ተሰልፎ ነበር የሠነበዉ።የሕንድ አደባባዮችን ያጨናነቀዉ ሕዝብ የተቃዋመዉ ደፋሪዎችን ብቻ ሳይሆን የሴቶችን መደፈር በቅጡ አይከላከሉም፥ ወንጀለኞችን ፈጥኖ አይከታተሉም፥ ጠንካራ ቅጣትም አይጥሉም ያሏቸዉን የሐገራቸዉን መንግሥትና ሕግ አስከባሪዎችን ጭምር ነዉ።የአፍሪቃ ሚንስትሮች ደግሞ በአፍሪቃዉያን ሴቶች ላይ ሥለሚፈፀመዉ ጥቃት ገና እየተወያዩ ነዉ።ትናንት አዲስ አበባ የተሰየመዉን ሥብሰባ የተከታተለዉ ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ የስብሰባዉ አለማ ሒደት እንደሚከተለዉ ዘግቦታል።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ