1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ ግጭቶችና የአፍሪቃ ሕብረት

ዓርብ፣ መጋቢት 13 2005

የቀድሞዉ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እና ያሁኑ የአፍሪቃ ሕብረት የተመሠረተበትን ሐምሳኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በተደረገዉ ዉይይት ላይ የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሐገራትና ተቀማጭነታቸዉ አዲስ አበባ የሆነ የሌሎች ሐገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።

https://p.dw.com/p/182sL
Das neu erbaute Hauptquartier der der Afrikanischen Union (AU) in Addis Abeba, aufgenommen vor der offiziellen Eröffnung am Samstag (28.01.2012). Der 100 Meter hohe Turm mit angrenzendem Konferenzzentrum ist derzeit das höchste Gebäude der äthiopischen Hauptstadt. Hier wird am Sonntag und Montag das 18. Gipfeltreffen der Staatengemeinschaft abgehalten. Nach dreijähriger Bauzeit wurde das 200 Millionen Dollar (152 Millionen Euro) teure Projekt erst kürzlich fertiggestellt. Die Kosten für den vom chinesischen Tongji Design Institut entworfene Bau übernahm komplett die Regierung in Peking. Foto: Carola Frentzen dpa (zu dpa 0231 am 28.01.2012) +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

የአፍሪቃ ሐገራትን ከነፃነትን ጊዜ ጀምሮ የሚያወድመዉን ጦርነት እና ግጭት ማቃለል በሚቻልበት ሥልት ላይ የተነጋገረ ሥብሰባ አዲስ አበባ ዉስጥ ተደርጓል።የቀድሞዉ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እና ያሁኑ የአፍሪቃ ሕብረት የተመሠረተበትን ሐምሳኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በተደረገዉ ዉይይት ላይ የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሐገራትና ተቀማጭነታቸዉ አዲስ አበባ የሆነ የሌሎች ሐገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ እንደዘገበዉ ተሰብሳቢዎች ግጭትና ጦርነትን ለመከላከል ይረዳሉ ያሏቸዉን ሐሳቦች ሰንዝረዋል።የደረሱበት ተቸባጭ ዉሳኔ ግን የለም። ዝር ዝሩ እነሆ።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ