1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

« አፍሪካ አላይቭ» ፌስቲቫል በፍራንክፈርት

ሰኞ፣ የካቲት 17 2006

በያመቱ በፍራንክፈርት የሚደረገው « አፍሪካን አላይቭ» ፌስቲቫል ባለፈው ቅዳሜ ምሽት ተጠናቀቀ። ይኸው ካለፉት አራት ሳምንታት ወዲህ በሮቹን ለተመልካቾች ክፍት አድርጎ የሰነበተው ፌስቲቫል በአፍሪቃ ሙዚቃ ነበር ያበቃው። በምሽቱ አድማጮችን ካዝናኑት መካከል ዝነኛዋ ሀኒሻ ሰለሞን አንዷ ነበረች።

https://p.dw.com/p/1BEYn
Djembe afrikanische Trommel
ምስል Fotolia/GoodMood Photo

ጎይቶም ቢሆን

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ