1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢራን እና የተጣለባት 4ኛው ማዕቀብ

ሐሙስ፣ ሰኔ 3 2002

የተመድ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ኢራን የአቶም መርሀ ግብርዋን እንድታቆም የሚያስገድድ አዲስ ጠንካራ ማዕቀብ አጸደቀ። ዩኤስ አሜሪካ ማዕቀቡ መጽደቁን በደስታ ስትቀበለው ኢራን በውጭ ኃይሎች ተጽዕኖ እንደማትንበረከክ በመግለጽ ማዕቀቡን አጣጥላዋለች።

https://p.dw.com/p/Nmm1
ምስል AP/dpa/DW-Montage

አበበ ፈለቅ

አርያም ተክሌ