1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢራን እና የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ማስጠንቀቂያ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 7 2000

የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ጆርጅ ዳብልዩ ቡሽ በዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አከራካሪውን የኢራን የአቶም መርሐ ግብርን በተመለከተ በሰጡት አስተያየታቸው፡ የኢራን የአቶም መርሐ ግብር ዓላማ ሰላማዊ እንዳልሆነ በድጋሚ በማስታወቅ ሶስተኛ የዓለም ጦርነት እንዳይነሳ አስጠነቀቁ። ይህ እውን እንዳይሆን የሚሻ ሁሉ ኢራን የአቶም ቦምብ እንዳታመርት ለማከላከል አስፈላጊውን ርምጃ እንዲወሰድም አሳስበዋል። የብቸኛዋ የዓለም ኃያል መንግስት መሪ በ

https://p.dw.com/p/E87d
ፕሬዚደንት ቡሽ
ፕሬዚደንት ቡሽምስል AP

�ራን አኳያ ይህን የመሰለ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሲያሰሙ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ ነው።