ኢትዮጵያን የተመለከተ ስብሰባ በአውሮጳ ምክር ቤት፡6 መጋቢት 2003ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2003በአውሮጳ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እና የልማት ርዳታ አጠቃቀም ላይ የተወያየ ስብሰባ ትናንት ተካሄደ።https://p.dw.com/p/R9Pdየአውሮጳ ምክር ቤት፡ምስል DWማስታወቂያ የአውሮጳ ምክር ቤት አባል እና የአውሮጳ የአፍሪቃ የከራይብ እና የፓሲፊክ አካባቢ ሀገሮች ህብረት ተባባሪ ፕሬዚደንት ልዊ ሚሼል የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂውመን ራይትስ ዎች ተጠሪ ተሳታፊዎች ነበሩ። ገበያው ንጉሤ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ