1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዉያን እና ኬንያዉያን አትሌቶች በፍራንክፈርት

ሰኞ፣ ጥቅምት 17 2007

ጀርመን ፍራንክፈርት ላይ ለ 33 ኛ ግዜ በተካሄደዉ የማራቶን ዉድድር ከወንዶች ኬንያዊው ማርክ ኪብቶ አንደኛ በመሆን አጠናቆአል።

https://p.dw.com/p/1Dcrw
Mark Kiptoo aus Kenia
ኬንያዊው ማርክ ኪብቶምስል picture-alliance/dpa

በወንዶች ዉድድር ኬንያዉያን ከ 1- 3ኛ ያለውን ቦታ ሲይዙ ኢትዮጵያዉያኑ አትሌቶች ተባሉ ዘዉዴ እና ደርቤ ሮቢ 4ኛ እና 5 ኛ በመዉጣት ዉድድሩን አጠናቀዋል። በሴቶች የማራቶን ዉድድር ኢትዮጵያዊትዋ አበሩ ከበደ የአንደኝነቱን ቦታ ስትቀዳጅ ሁለተኛ ኬንያዊቷ ሻሮን ቼሮፕ በሶስተኝነት ደግሞ ኢትዮጵያዊትዋ አትሌት አሸቱ በክሪ አጠናቃለች። የፓሪስዋ ወኪላችን ሐይማኖት ጥሩነህ አትሌቶቹን በማነጋገር በለቱ የስፖርት ጥንቅሯ አካታለች።

ሐይማኖት ጥሩነህ

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ