1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በደቡብ አፍሪቃ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 8 2004

በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በፖሊሶች እንደሚሳደዱ እና እንደሚዘረፉ ዛሬ ለዶቼቨለ አማርኛው ክፍል ገለፁ። የደቡብ አፍሪቃ ፖሊሶች በፈረሶች ላይ ሆነው በውሾች ጭምር በመታገዝ እያሳደዱ እንደሚይዟቸውና ገንዘብ እንደሚወስዱባቸው ስደተኞቹ ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/15pbJ
South African police stand watch outside of the house where U.S. first lady Michelle Obama is having a private visit with Nelson Mandela in Johannesburg, South Africa, Tuesday, June 21, 2011. (Foto:Charles Dharapak, Pool/AP/dapd)
ምስል dapd

በደቡብ አፍሪቃ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ሊቀመንበር አቶ ታምሩ አበበ እንደገለፁት ከሆነ ችግሩ መከሰቱን እንደሰሙ ወደ ቦታው ሶስት የማኅበረሰቡ ተወካዮችን ቢልኩም ፖሊሶች ተወካዮቹን ሰላዮች ናችሁ በሚል እስረዋቸዋል። ይህን የኢትዮጵያውያን ስደተኞቹን ችግር በተመለከተ ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት ደቡብ አፍሪቃ ደውዬ ኢትዮጵያውያኑን አነጋግሬያለሁ። ካነጋገርኩዋቸው መካከል ሊምፖፖ አውራጃ ቴፍሎፕ የሚባል አካባቢ ነዋሪ በሆኑት አቶ ዳንኤል አባቾ እንጀምራለን።


ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ