ኢትዮጵያውያን ያሰጋው የኮሌራ ወረርሽኝ12 ሐምሌ 2003ማክሰኞ፣ ሐምሌ 12 2003ምስራቅ አፍሪቃን በመታው ድርቅ የተነሳ ኢትዮጵያ ፣ ኬኒያ ጅቡቲ ሱማሊያና ዮጋንዳ የሚኖር ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተገልፅዋል።https://p.dw.com/p/Rakjማስታወቂያ ከድርቁ ጋር ተያይዘው የሚመጡ እንደ ኮሌራ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱም እየተፈራ ነው። ሮይተርስ የዜና ወኪል ባለፈው አርብ ይፋ እንዳደረገው አምስት ሚሊዮን የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን በኮሌራ በሽታ ሊጠቁ እንደሚችሉ አስታውቋል። ታሪክ ያሳሬቪች- የአለም የጤና ድርጅት በምህፃሩ WHO ቃል አቀባይ ናቸው- ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። ልደት አበበ ተክሌ የኋላ