1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ በጥንታዊና ዘመናዊ መካከል

ሐሙስ፣ ኅዳር 2 2008

«በጀርመንየኢትዮጵያተማሪዎችናምሩቃንማሕበር» ከጥቂት ቀናት በፊት 6ኛውን ዓመታዊ ስብሰባ አካሂዷል።

https://p.dw.com/p/1H4r4
Logo des Deutsch-Äthiopischen Studenten- und Akademikervereins

ኢትዮጵያ በጥንታዊና ዘመናዊ መካከል

ለሁለት ቀናት የቆየው ስብሰባ ዋና ርዕስ «ኢትዮጵ ያበጥንታዊ ባህል እና በዘመናዊ ስልጣኔ መካከል» የሚል ሲሆን ከኢትዮጵያ እና ከጀርመን የተጋበዙ እንግዶች ተገኝተውበታል። ስብሰባው የተካሄደውም የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሚሰጥበት በሀምቡርግ ከተማ ዩኒቨርስቲ ነበር። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለሚካኤል በስብሰባው ላይ ተገኝቶ የዝግጅቱን ይዘት ቃኝቷል።

ይልማኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ