ኢትዮጵያ እና የሂውማን ራይትስ ዎች ዘገባ9 ጥቅምት 2003ማክሰኞ፣ ጥቅምት 9 2003መንበሩን በኒው ዮርክ ያደረገው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፡ ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ ሀገሮች የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ከሰሰ።https://p.dw.com/p/PhPCማስታወቂያ የመንግስት ተቃዋሚዎች የዚሁ ርዳታ ተጠቃሚ እንደማይሆኑ ያስታወቀው ሂውማን ራይትስ ዎች ለጋሽ ሀገሮች ለኢትዮጵያ በሚሰጡት ርዳታ ላይ አስፈላጊውን ምርመራ እና ክትትል እንዲያደርጉ ጠይቋል። የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ የድርጅቱን የአፍሪቃ ክፍል ኃላፊ ሌስሊ ሌፍኮን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ