ኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ሚና
ረቡዕ፣ ግንቦት 11 2002ማስታወቂያ
እንደሚታወሰው፡ ህብረቱ በ 1997 ዓም በኢትዮጵያ የተካሄደውን ምርጫም እንዲታዘብ የላከው አንድ ሌላ ቡድን ያኔ ከምርጫው በኋላ ያወጣው ዘገባ የኢትዮጵያን መንግስት እና ህብረቱን ሲያወዛግብ ነበር። በዚህም የተነሳ የዘንድሮውን ምርጫ ለመታዘብ በሀገሪቱ የሚገኘው የህብረቱ ቡድንን ሚና በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግስት ጥርጣሬ እንደነበረው የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ሉድገር ሻዶምስኪ በአዲስ አበባ ያነጋገራቸው የአውሮጳ ህብረት ቡድን መሪ ሚስተር ቲስ ቤርማን ገልጸዋል።
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ