1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮ ምሕዳር ጋዜጣ ለሕትመት አለመብቃትዋ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 4 2005

በዚህ ሣምንት ታትማ መውጣት የነበረባት ኢትዮ ምሕዳር የተባለችው ጋዜጣ ለሕትመት ሳትበቃ መቅረቷን የጋዜጣዋ አዘጋጂዎች አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/16hrX
Symbolbild Zeitungen in Ketten Vladimir Voronin - Fotolia.com
ምስል Vladimir Voronin - Fotolia.com

አዘጋጂዎቹ ለዶይቸ ቬለ እንዳስረዱት፡ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ለአንባብያን መድረስ የነበረባት ሣምንታዊትዋ ኢትዮ ምሕዳር ጋዜጣ የመንግሥት እና የግል ማተሚያ ቤቶች ባቀረቡት የተለያየ ምክንያት አልታተመችም።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ