ኢ ሰ መ ጉ እና የፍርድ ቤት ውሳኔ
ሰኞ፣ የካቲት 19 2004ማስታወቂያ
በባንክ ያስቀመጠውን ከ 8 ሚሊዮን ብር በላይ እንዳያንቀሳቅስ፣ በፌደራል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና የማደራጃ መ/ቤት ቦርድ ውሳኔ ባለፉት 3 ዓመታት እንደታገደበት ሲሆን፤ እገዳ ባሳለፈው ቦርድ ላይ ክስ መሥርቶ፣ ሲከራከርና አቤቱታውን ሲያሰማ ከቆየ በኋላ፣ በዛሬው ዕለት፤ ከፌደራሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት፣ውሳኔ አግኝቷል። ፍርድ ቤቱ፣ የኢሰመጉ አቤቱታ፣ በችሎቱ የሥልጣን ወሰን ተመርምሮ፣ ፍርድ ሊሰጠው የሚገባ በመሆኑ ፣ ተከሳሽ እንዲቀርብ ሲል ውሳኔ አሳልፏል።
ታደሰ እንግዳው
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሰ