1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራዊው ስደተኛና መከራው

ሰኞ፣ ነሐሴ 13 2005

ኤርትራዊው ስደተኛ ለተሻለ ህይወት ከሀገሩ ጠፍቶ ወደ ሱዳን እንደሄደ ይናገራል።

https://p.dw.com/p/19SLh
Men sleep on the ground under the playground in Levinsky Park. They are refugees, usually coming from Sudan or Eritrea. Most struggle with English, know a enough Hebrew to get by but typically speak in their native languages from their country of Origin. Ashley Gallagher, Tel Aviv May 2013 via: DW/ Robert Mudge
ምስል A. Gallagher

አብዛኞቹ ስደተኞች ከኤርትራ ሲሆኑ አንዳንድ የሱዳን እና የኢትዮጵያ ስደተኞችም አሉበት። ስደተኞቹ ከሱዳን ተነስተው እስራኤል ለመግባት በሚያደርጉት ጥረት ሰው አዘዋዋሪ ደላሎች ይገጥሟቸዋል። ደላሎቹም ይሉኝታ አያውቁም። የጠየቁትን ገንዘብ ካላገኙ እስከ ነፍስ ማጥፋት ይደርሳሉ። ከሞት የተረፈ የኤርትራ ስደተኛ በአሁን ሰዓት እስራኤል ነው የሚኖረው። ከሱዳን ተነስቶ እስራኤል እስኪደርስ ስለገጠሙት ፈተናዎች ይናገራል። ስለ ጉዞው እና ገጠመኞቹ አጫውቶናል።

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ