1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራ ከ20 የነፃነት ዓመታት በኋላ

እሑድ፣ ግንቦት 18 2005

የኢትዮጵያ አካል ሆና የኖረችዉ ኤርትራ ከ30 ዓመታት ጦርነት በኋላ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ዛሬ 20ኛ ዓመቷን አከበረች። ኤርትራ ነፃነቷን ስታዉጅ በዜጎች ዘንድ የነበረዉ ተስፋና ስሜት ከእነዚህ ዓመታት በኋላ የደበዘዘና የተመሳቀለ እንደሆነ ነዉ አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ኬንያ ስደት ላይ የሚገኙ ኤርትራዉያንን አነጋግሮ የዘገበዉ።

https://p.dw.com/p/18dh5
ምስል picture-alliance/ dpa

ሀገሪቱ አሁን በፖለቲካ፤ በኤኮኖሚና ማኅበራዊ ይዞታዎች ረገድ ለምትገኝበት ደረጃ ስልጣን ላይ የሚገኘዉን አስተዳደር ተጠያቂ የሚያደርጉ ቢኖሩም ለነፃነቱ ያበረከተዉን አስተዋፅኦ በማሰብ ሊታረም ይችላል የሚል እምነት ያላቸዉም ቁጥራቸዉ ቀላል አይባልም። ዶቼ ቬለ ኤርትራ ከ20 የነፃነት ዓመታት በኋላ የምትገኝበት ሁኔታ እንዴት ይታያል በሚል ዉይይት አካሂዷል።

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ