1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤቦላን ለመከላከል የዘገየዉ ርምጃ ዋጋ ማስከፈሉ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 11 2007

በአንድ ሀገርም ሆነ ድንበር ተሻግሮ ለሚዳረስ ወረርሽኝ አስፈላጊዉን የህክምና ድጋፍና የባለሙያ ምክር ማቅረብ የሚጠበቅበት የዓለም የጤና ድርጅት፤ የኤቦላ ወረርሽኝ ምዕራብ አፍሪቃ ዉስጥ እንደታየ ርምጃ ለመዉሰድ ዘግይቷል በሚል የሰላ ትችት ቀርቦበታል።

https://p.dw.com/p/1FSnh