1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤቦላ እና የዓለም አቀፉ ምላሽ

ረቡዕ፣ የካቲት 25 2007

በምዕራብ አፍሪቃ የተከሰተውን የኤቦላ ስርጭት ለማብቃት የተደረገውን ዘመቻ ለመገምገም ትናንት በብራስልስ የተጠራው ዓለም ስብሰባ በበሽታው የተጎዱት ሀገራት ውስጥ የተኀዋሲው ስርጭት በጠቅላላ እስኪያቆም ድረስ መቀጠል እንዳለበት አሳሳበ።

https://p.dw.com/p/1El2u
Belgien Ebola Konferenz in Brüssel
ምስል T. Charlier/AFP/Getty Images

ለጋሽ መንግሥታት እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶችም ርዳታቸውን እና ድጋፋቸውን መስጠት እንዲያሳድጉ ተማፅኖዋል። ኤቦላ ከተከሰተ ካለፈው አንድ ዓመት ተኩል ውስጥ ወደ አስር ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸው፣ 24,000 ደግሞ ለወረርሽኙ እና ወረርሽኙ ላስከተለው ኤኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግር መጋለጣቸው ተገልጾዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ