1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እስራኤልና ፍልስጤም የሰላም ዉይይት

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 7 2005

እስራኤልና ፍልስጤም የጀመሩት ቀጥተኛ የሰላም ድርድር ነገ ረቡዕ እንደሚቀጥል የዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/19OnU
epa03807790 US Secretary of State John Kerry (C) speaks as Israeli Justice Minister Tzipi Livni (L) and chief Palestinian negotiator Saeb Erekat listen during a press conference after they concluded Middle East peace talks, at the State Department, in Washington DC, USA, 30 July 2013. Negotiators for Israelis and Palestinians will meet again in the region within two weeks to continue peace talks, US Secretary of State John Kerry said 30 July. EPA/MIKE THEILER
ምስል picture-alliance/dpa

በጎርጎሪዮሳዊዉ 2010 ዓ,ም ተቋርጦ የነበረዉ የእስራኤል እና የፍልስጤም የሰላም ድርድር፤ አሜሪካን ለወራት ካደረገችዉ ጥረት በኋላ፤ የሁለቱም ወገን ተደራዳሪዎች ከሳምንት በፊት ዋሽንግተን ላይ፤ ለዉይይት መገናኘታቸዉ ይታወቃል። የሰላም ዉይይቱ የድንበር ማካለልን ጨምሮ የኢየሩሳሌም እና የተመዘገቡ 5,3 ሚሊዮን ፍልስጢማዉያን ስደተኞች የወደፊት እጣ ፈንታ ፤ እንዲሁም የእስራኤል የፀጥታ ሁኔታ ላይ እንደሚያተኩር ይጠበቃል። እስራኤል ከእስር የምትለቃቸዉን የ 26 ፍልስጤማዉያን እስረኞች ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል ። በእየሩሳሌም የሚገኘዉን ወኪላችን ዜናነህ መኮንንን ስለሰላም ዉይይቱ በስልክ ጠይቄዉ ነበር።


ዜናነህ መኮንን
አዜብ ታደሰ
ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ