1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እየተጠና ያለው ማዕቀብና የኤርትራ ተቃውሞ፣

ሐሙስ፣ ኅዳር 24 2002

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃው ም/ቤት አባል አገሮች፣ በኤርትራ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የቀረበውን ረቂቅ፣ በባለሙያዎች እያስጠኑ ይገኛሉ።

https://p.dw.com/p/Kpmc
ምስል picture-alliance/ dpa

ኤርትራ፣ በበኩሏ ፣ ማዕቀብ ሊያስጥል የሚችል አንዳችም ምክንያት የለም ብላለች። በተባበሩት መንግሥታት ፣ የኤርትራ አምባሳደር አቶ አርአያ ደስታ እንደገለጹት፣አገራቸው ለሶማልያው ኧል ሸባብ ታጣቂ ኅይል፣ ጦር መሣሪያ ታቀብላለች የሚለው ክስ፣ መሠረተ-ቢስ ነው።

አበበ ፈለቀ----

ተክሌ የኋላ/ሸዋዬ ለገሠ