1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኦባማ፣ ስለህገ- ወጥ ስደተኞች ያወጡት ትዕዛዝ

ዓርብ፣ ኅዳር 12 2007

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በሀገራቸው ቴሌቪዥን ቀርበው እንደተናገሩት በዩናትድ ስቴትስ የሚገኙ 5 ሚሊዬን የሚጠጉ ህገ ወጥ ስደተኞች፣

https://p.dw.com/p/1DrL4
Obama stellt Pläne zur Einwanderung vor
ምስል Reuters/Huffaker

እዛው ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በህጋዊ መንገድ መቆየት የሚችሉበት የፖሊሲ ለውጥ መደረግ ይኖርበታል።ይህ በምን ዓይነት አሰራር ይፈፀማል? የትኞቹን ስደተኞች በግዳጅ ወደ ሀገራቸው መመለስ ያሰጋቸዋል? በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘውን ወኪላችን አበበ ፈለቀን እዚህ ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

አበበ ፈለቀ

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ