1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከስዑዲ ለመመለስ የሚሹ ኢትዮጵያውያን ይዞታ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 17 2006

ከሰሞኑ እየተመለሱ ወደ ትውልድ ሀገር ስለሚገቡትም በመነገር ላይ ነው። በሌላ በኩል በዚያ የሚገኙትን ግራ ያጋባ፤ ሆኖም ተጨባጭነት የሌለው የአውሮፓ መንግሥታት ተመላሾችን ለመቀበል እንደተዘጋጁ የሚናፈሰው ወሬ፤ በእርግጥ ተጨባጭነት የሌለው መሆኑም ታውቋል።

https://p.dw.com/p/1AP6Q
Foreign workers hold their passports as they gather outside a labour office, after missing a deadline to correct their visa status, in Riyadh November 4, 2013. The streets of the Saudi capital Riyadh were unusually quiet on Monday as many expatriates stayed at home to avoid the start of a government crackdown on illegal foreign workers. REUTERS/Faisal Al Nasser (SAUDI ARABIA - Tags: POLITICS BUSINESS EMPLOYMENT SOCIETY IMMIGRATION)
ምስል Reuters/Faisal Al Nasser

ባለፉት ሳምንታት በስዑዲ ዐረቢያ ከሚገኘው ኢትዮጵያዊ ማሕበረሰብ ሲሰማና በተንቀሳቃሽ ምስል ሲታይ የነበረው ሁሉ ሰቆቃው ከተሰማቸው ታዛቢዎች ኅሊና የሚጠፋ አይመስልም። ስለደረሰው ግድያ ድብደባ፤ አስገድዶ መድፈርና ዘረፋ፤ DW ን ጨምሮ የተለያዩ መገናኛ ብዙኀን ዘግበውበታል። ከሰሞኑ እየተመለሱ ወደ ትውልድ ሀገር ስለሚገቡትም በመነገር ላይ ነው። በሌላ በኩል በዚያ የሚገኙትን ግራ ያጋባ፤ ሆኖም ተጨባጭነት የሌለው የአውሮፓ መንግሥታት ተመላሾችን ለመቀበል እንደተዘጋጁ የሚናፈሰው ወሬ፤ በእርግጥ ተጨባጭነት የሌለው መሆኑም ታውቋል። ወደ ትውልድ ሃገራቸው መመለስ ፈልገው አሁን መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙት ምን ያህል ይሆናሉ? ነቢዩ ሲራክ፤

ነቢዩ ሲራክ

ተክሌ የኋላ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ