ክርክር በኢትዮጽያ የትምህርት ስርአት ላይ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 21 2002ማስታወቂያ
በዚህ ክርክር የገዥዉ ፓርቲ ኢሃዲግ በአንደኛና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ብሎም በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለትምህርት መስፋፋት ባደረገዉ ጥረት አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቡን ሲገልጽ ተቃዋሚዎች በበኩላቸዉ የትምህርት መስፋፋቱ የሚገለጽበት አሃዝ መመርመር አለበት ጥራትን መሰረት ያላደረገዉ የትምህርት መስፋፋትም ትዉልድ ገዳይ ነዉ ፣የትምህርት ጥራቱ መበላሸት ለአሁኑ ብቻ ሳይሆን ለወደፊት ሊቃና በማይችልበት ደረጃ ወድቆአል ሲሉ መከራከራቸዉ ተገልጾአል ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ልኮልናል።
ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ