ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር-ኢትዮጵያና የአስቸኳይ ርዳታ ጥሪ20 ነሐሴ 2000ማክሰኞ፣ ነሐሴ 20 2000ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር እና የቀይ ጨረቃ ድርጅት በደቡብ ኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ሰበብ ለተጎዳው ህዝብ መርጃ የሚሆን ተጨማሪ አምስት ሚልዮን ዩሮ እንዲቀርብ ጥሪ አቀረበ።https://p.dw.com/p/F4o7ድርቅ ያጠቃው አርብቶ አደርምስል dpa - Fotoreportማስታወቂያበኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር የድርቅ መርጃ ተግባር ኃላፊ ሎሬንሶ ቪዮላንቴ እንዳስታወቁት፡ ሁኔታዎች ባለፉት ሁለት ወራት ይበልጡን አሳሳቢ እየሆነ መጥተው ህዝቡ ራሱን መመገብ የማይችልበት ደረጃ ደርሶዋል።