1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር-ኢትዮጵያና የአስቸኳይ ርዳታ ጥሪ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 20 2000

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር እና የቀይ ጨረቃ ድርጅት በደቡብ ኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ሰበብ ለተጎዳው ህዝብ መርጃ የሚሆን ተጨማሪ አምስት ሚልዮን ዩሮ እንዲቀርብ ጥሪ አቀረበ።

https://p.dw.com/p/F4o7
ድርቅ ያጠቃው አርብቶ አደር
ድርቅ ያጠቃው አርብቶ አደርምስል dpa - Fotoreport

በኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር የድርቅ መርጃ ተግባር ኃላፊ ሎሬንሶ ቪዮላንቴ እንዳስታወቁት፡ ሁኔታዎች ባለፉት ሁለት ወራት ይበልጡን አሳሳቢ እየሆነ መጥተው ህዝቡ ራሱን መመገብ የማይችልበት ደረጃ ደርሶዋል።