ዓለም አቀፍ የሐረር ወር3 ሐምሌ 2004ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 2004ዓለም አቀፍ የሐረር ወር ሰሞኑን በይፋ ተከፈተ። ሂደቱን ከሐረር የተከታተለው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር እንደዘገበው፣ የኢትዮጵያ ሚልየንየም በክልሉ በተከበረበተ ወቅት በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች በየአምስት ዓመቱ በሐምሌhttps://p.dw.com/p/15Uwiምስል APማስታወቂያ ወር እየተገናኙ ወሩን ለማክበር በደረሱት ስምምነት መሠረት አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ እየተከበረ ሲሆን፣ በተለይ በክልሉ የሚታየውን የውኃ ችግር ለመቀነስ የሚያስችል አንድ ፕሮዤ አነቃቅቷል። የክልሉ የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ መሀመድ ሻሽ ስለሐረር ወር ዓላማ እንዲህ አብራርተዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ