ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሰኞ ይጀመራል
ዓርብ፣ ሐምሌ 3 2007ማስታወቂያ
የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በላከልን ዘገባ እንደጠቀሰዉ በርካት የሃገራት መሪዎች፣ ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ድርጅቶች መሪዎችና ጋዜጠኞች ለስብሰባዉ አዲስ አበባ እየገቡ ነዉ። ከሰኞ ሐምሌ ስድስት አንስቶ ለቀጣይ አራት ቀናት በሚካሄደዉ ጉባኤ ከአምስት ሺህ በላይ ተሳታፊዎች እንደሚገኙም ጌታቸዉ ጨምሮ አመልክቷል። የጉባኤዉን ዝርዝር ዓላማ የሚያመለክት ዘገባ ጌታቸዉ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ