1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዚምባብዌና የኤድስ ግብር

ረቡዕ፣ ጥቅምት 7 2005

ዚምባቡዌ ዉስጥ ማንም ስራ ያለዉ ሰዉ የኤች አይቪ ኤይድስን በሀገሪቱ ለመቆጣጠርና ለማጥፋት፤ የታመሙትም ሰዎች ለመርዳት ከወር ደመወዙ ከመቶ ሶስት እጁን በግብር መልክ እንዲከፍል በህግ ተደንግጓል።

https://p.dw.com/p/16RcG
ምስል Privilege Musvanhiri

በዚህ ገንዘብም አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሺህ የሚጠጉ HIV በደማቸዉ የሚገኝ ወገኖች መድሃኒት ተገዝቶ ይታደላል። ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ግን በተለይ በገጠሪቱ ዚምባቡዌ የሚገኙ ህመምተኞች መድሃኒቱን ለማግኘት ችግር ገጥሟቸዋል። አሁን ዝም ብለን ብናይ ሞት ሰልፍ ብንወጣ ጥይት በሚል ተሰባስበዉ ማኅበር በማቋቋም አድማ መተዉ ሃራሬ ላይ ሰልፍ መዉጣታቸዉን የጠቀሰዉ የዶቼ ቬለዉ ዮርግ ፖፕዲክ የላከዉን ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ