ዣን ፒየር ቤምባና የቀረበባቸው የወንጀል ወቀሳ
ሰኞ፣ ጥር 11 2001ማስታወቂያ
በቀጣዮቹ ስድሳ ቀናት ውስት ይወስናል። ፍእርድ ቤቱ ዓቃብያነ ህጉ በጦር ወንጀልና በስብዕና ወንጀል በቤምባ ላይ ክስ ይመስርቱ አይመስርቱ በሚለው ማመልከቻ ላይ መወሰን ይቻለው ዘንድ ሰሞኑን የማስረጃዎች ማድመጫ ችሎት አካሂዶዋል። ቤምባ ለኮንጎ ነጻነት የታገለው ቡድናቸው በማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ ውስጥ ለፈጸመው ወንጀል ተጠያቂ ናቸው በሚል የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ዓቃብያነ ህግ ሰለባዎቹን ካነጋገሩ በኋላ ወቀሳ አቅርበዋል።