1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዣን ፒየር ቤምባና የቀረበባቸው የወንጀል ወቀሳ

ሰኞ፣ ጥር 11 2001

ዘ ሄግ ኔዘርላንድስ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት በቀድሞው የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ ምክትል ፕሬዚደንት ጃን ፒየር ቤምባ ላይ ክስ ይመሰርት ይሆን?

https://p.dw.com/p/Ga3q
ዣን ፒየር ቤምባና
ዣን ፒየር ቤምባምስል AP Photo
በቀጣዮቹ ስድሳ ቀናት ውስት ይወስናል። ፍእርድ ቤቱ ዓቃብያነ ህጉ በጦር ወንጀልና በስብዕና ወንጀል በቤምባ ላይ ክስ ይመስርቱ አይመስርቱ በሚለው ማመልከቻ ላይ መወሰን ይቻለው ዘንድ ሰሞኑን የማስረጃዎች ማድመጫ ችሎት አካሂዶዋል። ቤምባ ለኮንጎ ነጻነት የታገለው ቡድናቸው በማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ ውስጥ ለፈጸመው ወንጀል ተጠያቂ ናቸው በሚል የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ዓቃብያነ ህግ ሰለባዎቹን ካነጋገሩ በኋላ ወቀሳ አቅርበዋል።