የሃማስ ፋታህ ስምምነትና የእስራኤል ቅሬታ
ረቡዕ፣ ጥር 30 2004ማስታወቂያ
የሰላም ድርድር አበቃለት ብላለች። እስራኤልን በሚመለከት የተራራቀ አቋም የሚያራምዱት ተፃራሪዎቹ ሃማስና ፋታህ በስምምነታቸዉ እስከምን እንደሚዘልቁ ለጊዜዉ ባይገለጽም፤ የፍልስጤም ህዝብ ግን ርምጃዉን ደግፎታል። በአካባቢዉ ሰላም ላይ ሊኖረዉ የሚችለዉን ተፅዖኖና ተያያዥ ጥያቄዎችን በማንሳት ሃይፋ የሚገኘዉ ወኪላችንን ግርማዉ አሻግሬን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ግርማዉ አሻግሬ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ