1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህዳሴዉ ግድብ እና ዘገባዎች

ሰኞ፣ መጋቢት 29 2006

አሜሪካ የሚገኘዉ የዓለም ዓቀፍ ወንዞች ተቋም፣ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጥናት ያካሄደዉ ቡድን ያወጣዉ ዘገባ፤ ግድቡ በተቀናጀ እና መጠነ ሰፊ ጥናት ላይ ያልተመሠረተ መሆኑን የሚጠቁም እንደሆነ ገለጸ።

https://p.dw.com/p/1BdPh
Ägypten Äthiopien Damm am Nil
ምስል William Lloyd-George/AFP/Getty Images

ተቋሙ ሾልኮ በእጄ ገባ ያለዉ ይኸዉ ዘገባ ባለፈዉ ግንቦት 2005ዓ,ም ጉዳዩ ለሚመለከታቸዉ ሃገራት የቀረበ እንደነበር ተገልጿል። ጽህፈት ቤቱ ካልፎርኒያ ዩናይትድ ስቴትስ የሆነዉ የዓለም ዓቀፍ ወንዞች ተቋም የአፍሪቃ ወንዞች ባለሙያን በማነጋገር የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን ልኮልናል።

አበበ ፈለቀ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ