የሊቢያው ጦርነት እና የምዕራባውያኑ አቋም
ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2003ማስታወቂያ
ከሊቢያ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት አማፅያኑ ነዳጅ ዘይት ከሚጣራበት የራስ ላኑፍ ከተማ አፈግፍገዋል ። በሞአመር ጋዳፊ ኃይሎች ከባድ ጥቃት ፣ ግስጋሴያቸው የተገታውን የጋዳፊን ተቃዋሚዎች የማስታጠቁ ጉዳይ ኃያላኑን መንግስታት ማወዛገቡን ቀጥሏል ። ትናንት በሊቢያ ጉዳይ ለንደን ውስጥ የተካሄደው ጉባኤ ደግሞ ጋዳፊ ሀገሪቱን ለቀው እንደወጡ ሲስማማ በሚወጡበት ሁኔታ ላይ ግን አንድ አቋም መያዝ ተስኖታል ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ