1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሕወሓት 40ኛ የምሥረታ ዓመት አከባበር በመቀሌ

ረቡዕ፣ የካቲት 11 2007

የካቲት 11፣ 1967 ዓም የተመሠረተው የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ 40ኛ የምሥረታ ዓውዳመት በመቀሌ ከተማ ተከበረ። የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ 40ኛ የምሥረታ ዓመት በተለያዩ ቦታዎች እና ዝግጅቶች ሲከበር ነው የሰነበተው።

https://p.dw.com/p/1Edoc
Karte Äthiopien englisch

በዛሬው የመቀሌ በዓል ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የትግራይ ሕዝብ በመጪው ምርጫ እርሳቸው ትምክህተኛ እና ጠባብ ኃይሎች፣ እንዲሁም፣ የነርሱ ደላሎች ያሉዋቸውን የትግራይ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን እንዲያሳፍራቸው ጥሪ አቅርበዋል። በበዓሉ የአፍሪቃ ህብረት ሊቀመንበር ፣ ያካባቢ ሀገራት መሪዎች፣ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ