የመንገድ ግንባታና ማሻሻያ ስራ4 መጋቢት 2005ረቡዕ፣ መጋቢት 4 2005የኢትዮጵያ የመንገድ ባለሥልጣን በአምስት ዓመቱ የመንገድ ልማት መርሀግብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል 6,000 ስድስት ሺህ ኪሎሜትር የመንገድ ግንባታ፡ ጥገና እና የማሻሻያ ስራ ማከናወኑን አስታወቀ።https://p.dw.com/p/17wFJምስል derejeb/Fotoliaማስታወቂያ የ ከ 2002 እስከ 2007 ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ 15,000 ኪሎሜትር የሚጠጋ መንገድ ለመገንባት፡ ለመጠገን እና ለማሻሻል ዕቅድ እንዳለው ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ያነጋገራቸው ሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ አቶ ሳምሶን ወንድሙ አስረድተዋል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ