1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመን የነበሩ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 24 2004

በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።

https://p.dw.com/p/15hJb
Der Meskal Square im Zentrum der äthipischen Hauptstadt Addis Abeba von der großen Tribüne aus gesehen, links im Bild die kürzlich installierte Video-Wand. Aufnahme vom Januar 2007. Foto: Peter Smolka +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture alliance/dpa


በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ የመን ተሠደዉ የነበሩ በመቶ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ሰሞኑን ወደ ሐገራቸዉ ተመልሰዋል። በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ እንደዘገበዉ ካለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ጀምሮ ከአምስት መቶ በላይ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች አዲስ አበባ ገብተዋል።ዝር ዝሩን እነሆ።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ