1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመኢአድ የመሪዎች ለዉጥ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 16 2005

አዳዲሶቹ መሪዎች የአመራር ለዉጥ የተደረገዉ ዴሞክራሲያዊ በሆነ ምርጫ ነዉ ሲሉ፥ ከሥልጣን የተወገዱት ባንፃሩ የምርጫዉን ሒደት «የፓርቲዉን ደንብ የጣሳ» በማለት ተቃዉመዉታል።

https://p.dw.com/p/19DGQ
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B

ከኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንዱ የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የእስካሁን መሪዎች ከሥልጣን ተወግደዉ አዳዲስ መሪዎች ተመረጡ።በአዲሱ ለዉጥ መሠረት የድርጅቱ መሥራችና የረጅም ጊዜ ፕሬዝዳት ኢንጂነር ሐይሉ ሻዉል የመሪነት ሥልጣናቸዉን ለቅቀዉ አማካሪ ሆነዋል።አዳዲሶቹ መሪዎች የአመራር ለዉጥ የተደረገዉ ዴሞክራሲያዊ በሆነ ምርጫ ነዉ ሲሉ፥ ከሥልጣን የተወገዱት ባንፃሩ የምርጫዉን ሒደት «የፓርቲዉን ደንብ የጣሳ» በማለት ተቃዉመዉታል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ሁለቱንም ወገኖች አነጋግሮ የላከልን ዘገባ አለ።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ