1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
እምነት

መውሊድ

እሑድ፣ ታኅሣሥ 2 2009

1491ኛው የነቢዩ መሐመድ ልደት (መውሊድ) በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስጂድ ተከበረ።

https://p.dw.com/p/2U6nC
Äthiopien Geburt des Propheten Muhammad (Mewlid)
ምስል DW/G. Tedla

1491ኛው የነቢዩ መሐመድ ልደት (መውሊድ) በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስጂድ ተከበረ። ከማለዳ አንስቶ በጀመረው የበዓል አከባበር ላይ የሃይማኖት አባቶች ንግግር አሰምተዋል። የምስጋና መዝሙሮችም ተሰምተዋል። የመውሊድ በዓል ለወትሮው ይከበር የነበረው በአዲስ አበባ ስታዲየም ነበር። 

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ