1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አዲስ የፍጥነት መንገድ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2006

ከአዳማ ወደ አዲስ አበባ የሚወስድ አንድ አዲስ የፍጥነት መንገድ ትናንት ተመርቆ ተከፈተ። ከሁለት ሳምንታት በኋላ በይፋ ለተሽከርካሪዎች የሚከፈተውን መንገድ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋ ባንድነት መርቀው የከፈቱት ኢትዮጵያን የጎበኙት የቻይና ጠቅላይ ሚንስትር ሊ ኬኪያንግ ናቸው።

https://p.dw.com/p/1BuWi

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን እንደገለጸው፣ ከአዲስ አበባ አዳማ ለመድረስ በድሮው መንገድ ያስፈልግ የነበረውን የሁለት ሰዓት ተኩል ጊዜ አዲሱ መንገድ ወደ 45 ደቂቃ አሳጥሮታል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ